(Translated by https://www.hiragana.jp/)
ውክፔዲያ - የ1934 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ Jump to content

የ1934 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

ከውክፔዲያ

የ1934 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

ይፋዊ ምልክት
ይፋዊ ምልክት
ይፋዊ ምልክት
የውድድሩ ዝርዝር
አስተናጋጅ  ኢጣልያ
ቀናት ከግንቦት ፲፱ እስከ ሰኔ ፫ ቀን
ቡድኖች ፲፮ (ከ፬ ኮንፌዴሬሽኖች)
ቦታ(ዎች) ፰ ስታዲየሞች (በ፰ ከተማዎች)
ውጤት
አሸናፊ  ኢጣልያ (፩ኛው ድል)
ሁለተኛ  ቼኮስሎቫኪያ
ሦስተኛ  ጀርመን
አራተኛ  አውስትሪያ
እስታቲስቲክስ
የጨዋታዎች ብዛት ፲፯
የጎሎች ብዛት
የተመልካች ቁጥር 358,000
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) ቼኮስሎቫኪያ ኦልድሪች ኒጄድሊ
፭ ጎሎች
ኡራጓይ 1930 እ.ኤ.አ. ፈረንሣይ 1938 እ.ኤ.አ.

የ1934 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፪ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከግንቦት ፲፱ እስከ ሰኔ ፫ ቀን ፲፱፻፳፮ ዓ.ም. በኢጣልያ ተካሄዷል። የእግር ካስ ቡድኖቹ ለመጀመሪያ ጊዜ ማጣሪያ ማለፍ የነበረባቸው በዚህ የዓለም ዋንጫ ነበር። የ፴፪ ሀገራት ቡድኖች ሲሳተፉ ከነዚህም ውስጥ ፲፮ቱ ማጣሪያውን ማለፍ ችለዋል። ኢጣልያ ቼኮስሎቫኪያን ፪ ለ ፩ በመርታት ዋንጫውን ወስዷል።